በኩር ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
በአብክመ በባሕር
ዳር ከተማ ቀበሌ 15 የሚገኘው መርከብ ሁ/የገ/ህ/ስ/ማ/ ዩኒየን ኃ.የተ. ሎት 1. ሚዛን ባለ መቶ ኪ.ግ የሚመዝን፣ ሎት
2. ዲጅታል ሚዛን ባለ ስድስት መቶ ኪ.ግ የሚመዝን፣ ሎት 3. የሰብል ሙቀት መለኪያ /Mositure Meter/፣ ሎት 4. የሩዝ
መዝሪያ ማሽን፣ ሎት 5. የደንብ ልብስ ሰፌት፣ እና ሎት 6. የተፈለፈለ ሩዝ ብዛት 280 ኩንታል ሽያጭ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ
ከአሽናፊው መግዛትና የሚሸጠውን መሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ድርጅቶች መሳተፍ ይችላሉ፡፡
1 በዘርፉ
የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ያላቸው መሆን አለባቸው፡፡
2 በጨረታ
ለመሳተፍ ለሚፈልጉ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋ 2 በመቶ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራቲ ዋስትና (ሲፒኦ)
ወይም በጥሬ ገንዘብ የተያዘ ከሆነ ደረሰኙ ከዋጋ ማቅርቢያው ፖስታ ውስጥ በማስገባት ማያያዝ አለባቸው፡፡
3 ጨረታው
ከብር 200,000 (ሁለት መቶ ሺህ ብር) እና በላይ ዋጋ የሚሆን ከሆነ በተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) እንዳይሰበሰብባቸው ፈቃድ
የተሰጣቸው (በግብር አዋጁ ከግብር ነጻ ከሆኑ) አቅርቦቶች ካልሆኑ በስተቀር በግዥው የሚሳተፉ ማንኛውም ተጫራች በተጨማሪ እሴት
ታክስ (ቫት) ከፋይነት የተመዘገበ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማያያዝ አለባቸው፡፡ እንዲሁም ዋጋ ሲሞላ እና (ሲፒኦ)
ሲያሲይዙ (ቫት) የሚጠይቁትን ጨምሮ መሙላትና ማሳያዝ አለባቸው፡፡ (ቫት) የሚጠይቀው የአንዱ ወይም በጥቅል (ሎት) የሚገዛው እቃ
እንጅ በአንድ ማስታወቂያ ለወጡ አለመሆኑ ይታወቅ፡፡
4 ማንኛውም
ተጫራች አንዱ ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም፡፡
5 ማንኛውም
ተጫራች በጨረታ ዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ላይ ክብ ማህተም በማድረግ እና ለጨረታው የሚያስፈልጉ ሰነዶች በፖስታው ውስጥ ማስገባትና ፖስታው
ላይ ክብ ማህተም በማድረግ በጨረታ ሳጥኑ ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
6 ተጫራቾች
የማይመለስ ብር 350 (ሶስት መቶ ሃምሳ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ማስታቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ
የሥራ ቀናት ከዩኒየኑ ሒሳብ ክፍል ወይም ቢሮ ቁጥር 101 መግዛት ይችላሉ፡፡
7 ጨረታው
በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የሰራ ቀናት ፀንቶ የሚቆይ ሲሆን እስከ 10ኛው ቀን 8፡00 ድረስ የመወዳደሪያ ሰነዶችን
ዩኒየኑ ባዘጋጀው ፖስታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በ10ኛው ቀን 8፡00 ታሽጎ በዚሁ እለት 8፡30 ላይ የሚከፈት ይሆናል፡፡
8 ቅዳሜ ዩኒየኑ
የስራ ሰዓት ሲሆን ጨረታው በሚከፈትበት ቀን በዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በዚሁ ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
9 ጨረታው
ተወዳዳሪዎች (ተወካዮቻቸው) በተገኙበት የሚከፈት ሲሆን ተወዳዳሪዎች ጨረታው በሚከፈትበት ጊዜ አለመገኘት ጨረታውን ከመክፈት አያግደውም፡፡
10 የጨረታ
አሽናፊው በጨረታው ማሸነፉ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ በ5 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ አሽናፊው የውል ማስከበሪያ ተቀባይነት ባላቸው
የዋስትና ዓይነቶች የጠቅላላ የውሉን ዋጋ 10 በመቶ በማስያዝ ውል መፈጸም አለበት፡፡
11 የሚፈልጉትን
ሎት መርጦ መሙላት የሚቻል ሲሆን የንግድ ፈቃድ የማይጋብዝ ካልሆነ በሰተቀር በአንደ ሎት ውስጥ ግን ለይቶ ወይም ቀንሶ (መርጦ)
መሙላት አይቻልም፡፡
12 አሽናፊው
ያሽነፈውን ዕቃ በእራሱ ትራንሰፓርት አጓጉዞ መውስድ እና ማቅረብ አለበት፡፡ ማንኛውንም ወጭ አሽናፊው ይሸፍናል፡፡ የሚገዙትም ሆነ
የሚሽጡ ማናኛውም ዕቃዎች መጠንና (ሰፔስፊኬሽን) ከጨረታ ሰነዱ ላይ ይገኛል፡፡ አሽናፊው የሚለየው በተናጠል ይሆናል፡፡
13 አሽናፊው
ያሽነፈበትን ግዥዎች (ሽያጭ) በፍትህ ውሉ ከተመረመረ (ከተመዘገበ) የምርመራም ሆነ የምዝገባ ክፍያ አሸናፊው ይከፍላል፡፡ ሰብሉን
ለማንሳት የሚያሰፈለጉ ማንኛውም የወዛደር ማሰጫኛ እና የትራንሰፓርት ወጭዎች አሽናፊ የሚሽፈን ይሆናል፡፡
14 ሰብሉ
የሚገኝበት ቦታ ባ/ዳር ከተማ ከዬኒየኑ መጋዝን ሲሆነ ጥራቱን በአካል በማየት መሙላት ይችላሉ፡፡
15 በዚህ
ያልተጠቀሱ ሀሳቦች ቢኖሩ በአብክመ ህ/ስ/ማ የግዥና ሽያጭ መመሪያ ቁጥር 58/2015 መሰረት የሚስተናገዱ ይሆናሉ፡፡
16 ዩኒየኑ
የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
17 ለበለጠ
መረጃ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 09 18 08 26 26/09 11 59 05 34 በመደወል መረጃ መጠየቅ ይችላሉ፡፡
መርከብ ሁ/የገ/ህ/ስ/ማ/ ዩኒየን ኃ.የተ