አዲስ ዘመን ሰኞ ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም
የጨረታ ማስታወቂያ
ሃራጅ ጨረታ ቁጥር ሃ-21/2018 ዓ.ም
በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የአዳማ ቅ/ጽ/ቤት በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው የተወረሱ ብዛት ያላቸው ሸቀጣሸቀጥ (ልዩ ልዩ እቃዎች) ፣ አዳዲስ አልባሳት፣የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ ኮስሞቲክስ፣ ምግብ ነክ፣ Construction Material እና Poly(Ethylene Terphthalate Plastic cas) ጥሬ ፕላስቲክ በሃራጅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ፦ ጨረታው ሙሉ በሙሉ የሚከናወነው በኦክሽን ኢትዮጵያ መተግበሪያ ብቻ ሲሆን መተግበሪያውንም ከአፕ ስቶር ወይም ፕሌይ ስቶር (Auction Ethiopia) ብለው በማውረድ ወይም www.auction.et ላይ መመዝገብ እና መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን፤ በዚህም መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የጨረታ መስፈርቶች የምታሟሉ ግለሰብም ሆነ ድርጅቶች በጨረታው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
1. ለጨረታ በቀረቡት እቃዎች ላይ ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች በጨረታ ከሚሸጠው እቃ ጋር ተዛማጅነት ያለው የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የዘመኑን ግብር የከፈለ ለለመሆኑ ከሊራንስ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ እንቅስቃሴዎችን ያሳወቁበት በቅርብ ጊዜ የተሰጣቸው፤ የምስከር ወረቀት እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥሩን እንዲሁም ሰነድ የገዙበትን ደረሰኝ ጨምሮ በአክሽን ኢትዮጵያ ኦንላይን
መተግበሪያ ላይ ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ማንኛውዏ ተጫራች 100 ብር በመክፈል ከኦክሽን ኢተዮጵያ መተግበሪያ ላይ የጨረታ ሰነድ ማግኘት ይችላሉ።
2. በተራ ቁጥር 1 ላይ የተጠቀሱት መስፈርቶች ቢኖርም መነሻ ዋጋቸው ከ500,000 (አምስት መቶ ሺህ) ብር በታች የሆነ እቃዎችን ለመግዛት የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ አያስፈልግም፡፡
3. የጨረታ ሰነዱን የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የእቃዎቹን ዝርዝር፣ ዓይነት እና ብዛት የያዘውን ሰነድ የአክሽን ኢትዮጵያ ፕላትፎርም ላይ ከንብረቶቹ መግለጫ ስር ተያይዞ የሚገኝ ስለሆነ አውርደው መመልከት ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች ከሽን ኢትዮጵያ ላይ ተመዝግበው የጨረታ ሰነዱን ካገኙ በኋላ ንብረቶቹን በአካል ለመመልከት ዘወትር ከሰኞ እስከ አርብ ሙሉ ቀን በስራ ሰዓት እና ቅዳሜ ጠዋት ከ2፡00-6፡00 ሰዓት መመልከት ይቻላል፡፡
4. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የሚወጣበት ቀን እንዲሁም ጨረታው የሚያበቃበት ቀን እና ሰዓት የሚያሳይ ሰንጠረዥ፡-
5. በሃራጅ ጨረታ ለምትወዳደሩ ለጨረታው ዋስትና የሚሆንማለትም፣ ለምድብ 01 ሸቀጣሸቀጥ (ልዩ ልዩ) ብር
77,800.00፤ ለምድብ 02 ሸቀጣሸቀጥ(ልዩ ልዩ) ብር 12,900.00፣ ለምድብ 03 ኤሌክትሮኒክስ ብር 211,200.00፣ ለምድብ 04 ኤሌክትሮኒክስ ብር 67,500.00፣ ለምድብ 05 poly(ethylene tereshtałate) plastic 35(ጥሬ ፕላስቲክ) ብር 67,600.00
ለምድብ 06 ሸቀጣሸቀጥ(ልዩ ልዩ) ብር 33,300.00፣ ለምድብ 07 ሸቀጣሸቀጥ(ልዩ ልዩ) ብር 191,550.00፣ ለምድብ 08 ኮስሞቲክስ ብር 110,200.00፣ ለምድብ 09 ኮስሞቲክስ ብር 114,000 00፣ ለምድብ 10 ኮስሞትከስ ብር 406,40000፣ ለምድብ 11 ኮስሞቲክስ ብር 116,000.00፣ ለምድብ 12 የኮንስትራክሽን ማቴሪያል ብር 213,500.00 ለምድብ 13 ኮስሞትክስ ብር 849,300.0ዐ፤ ለምድብ 14 ኤሌክትሮኒክስ ብር
219,200.00፣ ለምድብ 15 ኮስሞቲክስ ብር 18,300.00፤ ለምድብ 16 ኮስሞቲክስ ብር 1,800.00 ለምድብ 17 ሸቀጣሸቀጥ(ልዩ ልዩ) ብር
203,400.00፣ ለምድብ 18 አዳዲስ አልባሳት ብር 537 000፣ ለምድብ 13 ኤሌክትሮኒክስ ብር 157,300፣ ምድብ 20 ኮስሞቲክስ ብር 201,200፣ ምድብ 21 ምግብ ነከ ብር 100፣ ምድብ 22 ኤሌከትሮኒክስ ብር 1,439,100፣ ምድብ 23 ኤሌክትሮኒክስ ብር 24,9ዐዐ እና ምድብ 24 ኤሌክትሮኒክስ ብር
7,600(Customs Commission Adama Branch) ስም ብቻ ሲ.ፒ.ኦ. በማሰራት ያሰሩትንም ሲ.ፒ.አ. በአካል ወደ አክሸን ኢትዮጵያ ቢሮ ሄደው በማስያዝ ወይም በኦንላይን አከሽን ኢትዮጵያ ፕላትፎርም ላይ በማስያዝ የሚጫረቱበትን ዋጋ ማስገባት ይችላሉ::
6. በሃራጅ ጨረታ ለመሸጥ የወጠት እቃዎች በአዳማ ከተማ በሬቻ አካባቢ መ/ቤቱ በተከራየው የውርስ መጋዘን ቁጥር 1 እና 2 ውስጥ ስለሚገኙ ለሃራጅ ጨረታ ማስታወቀያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ ከዋለ በኋላ በስድስተኛው ቀን በክሽን መተግበሪያ ላይ በተሰጠው ሰባት መሰረት ጨረታው ይካሄዳል፡፡
7 ለጨረታው ሽያጭ የእቃዎቹ አስመጪ ቤተሰብ ወይም ባለቤት የሆኑ ሰዎች መሳተፍ አይችሉም፡፡ ነገር ግን በጨረታው ተሳትፈው ቢገኙ በህግ ተጠያቂ ይሆናሉ፡፡
|
ተ ቁ
|
የአቃው ዓይነት
|
የጨረታው
ዓይነት
|
በአዲስ ዘመን ጋዜጣ
የታተመበት ቀን
|
ጨረታው
የሚካሄድበት ቀን
|
ጨረታው
የሚጀመርበት
ሰዓት
|
ጨረታው
የሚከፈትበት ሰዓት
|
ስልክ ቁጥር
|
|
1
|
አዳዲስ አልባሳት
|
ሃራጅ
|
15/10/2018
|
20/10/2018
|
4:000
|
8:00
|
022-111-84-29
20/10/2018 4:00
|
|
2
|
ኤሌክትሮኒክስ
|
ሃራጅ
|
15/10/2018
|
20/10/2018
|
4:000
|
8:00
|
|
3
|
ኮስሞቲክስ
|
ሃራጅ
|
15/10/2018
|
20/10/2018
|
4:000
|
8:00
|
|
4
|
Poly (Ethylene Terphthalate)
|
ሃራጅ
|
15/10/2018
|
20/10/2018
|
4:000
|
8:00
|
|
5
|
ምግብ ነክ
|
ሃራጅ
|
15/10/2018
|
20/10/2018
|
4:000
|
8:00
|
|
6
|
Construction Material
|
ሃራጅ
|
15/10/2018
|
20/10/2018
|
4:000
|
8:00
|
|
7
|
ሸቀጣሸቀጥ (ልዩ ልዩ)
|
ሃራጅ
|
15/10/2018
|
20/10/2018
|
4:000
|
8:00
|
8. አሸናፊ ተጫራቾች ለጨረታው ዋስትና ያስያዙት CPO ከሚከፍሉት ዋጋ ጋር ተደምሮ የሚታሰብላቸው ሲሆን፤ ለተሸናፊ ተጫራቾች ደግሞ የጨረታው ውጤት በተገሰፀ በ3 / ሶስት የስራ ቀናት ውስጥ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡9. አሸናፊ ተጫራቾች ማሸነፋቸውን በማስታወቂያ ከተገለፀላቸው ቀን ጀምሮ በ5 ቀናት ውስጥ ያሸነፉበትን ገንዘብ ገቢ በማድረግ እቃውን መረከብ ይኖርባቸዋል፡፡
10. ከላይ በተ/ቁ 9 ላይ በተገለፁት ቀናት ውስጥ ከፍያውን ገቢ ያላደረጉ እና ንብረቱን ያልወሰዱ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት (CPO) ለመ/ቤቱ ገቢ ሆኖ እቃው በድጋሚ ለሽያጭ ይቀርባል፡፡
11. ለጨረታ የቀረቡት እቃዎች ሽያጫቸው የሚፈፀመው ባሉበት ሁኔታ ስለሆነ ተጫራቾች ሌላ ተመሳሳይ ወይም ተጨማሪ እቃ መጠየቅ አይችሉም፡ :
12. ቅ/ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
13. ለጨረታ ማስከበሪያ የምታሰሩት CPO ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቻ መሆን እንዳለበት እና የሌላ ባንክ የማንቀበል መሆኑን እናሳስባለን፡፡
NB፡- በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገስፁትን መረጃዎችን ያላሟላ ተጫራች ቢያሰንፍ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘውን ሲ.ፒ.ኦ ስመንግስት ገቢ የምናደርግ እና እቃው በድጋሜ ጨረታ ላይ የሚጠጣ መሆኑን እናሳውቃስን፡፡ የሾክሽን ኢትዮጵያን መተገበሪያ በተመስከተ የጥሪ ማዕከሱን ስማግኘት በበስከ መስመር 09-05-11-5511/ 011-66-68828 በመደወል ማግኘት ይችላሉ ።
ለተጨማሪ መረጃ፡- የስዳማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት የውርስ መጋዘን የስራ ሂደት ስልክ ቁጥሮች 0221118429 እና 0222118925 ደውሱ መጠየቅ ይቻላል፡፡
ኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የአዳማ ቅ/ጽ/ቤት