አዲስ ልሳን ቅዳሜ የካቲት 14 ቀን 2018ዓ.ም
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የ2018 በጀት
ዓመት የተለያዩ የቢሮ ዕቃዎችን የመኪና ሰርቪስ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
|
የሎት
ቁጥር
|
የግዥ ዓይነት ዝርዝር/ሎት
|
የጨረታ ማስከበሪያ መያዣ/cpo
|
|
1
|
አላቂ የጽህፈት ዕቃዎች
|
10,000
|
|
2
|
አላቂ የጽዳት ዕቃዎች
|
5,000
|
|
3
|
የደንብ አልባሳት
|
2,000
|
|
4
|
የኤሌክትሮንክስ ዕቃዎች
|
20,000
|
|
5
|
ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች
|
20,000
|
ማሳሰቢያ፡-
-ተጫራቾች በዘርፉ የተመዘገቡበትን የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ፣
የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፍኬት እና የንግድ ስም ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
-ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ማስረጃዎች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
-ከብር 10.000.00 / አንድ መቶ ሺ በላይ ለማቅረብ የሚወዳደሩ ተጫራቾች የቫት/VAT/
ተመዝጋቢ ሰርተፍኬት ማቅረብ አለባቸው።
-ተጫራቾች የሚያቀርቧቸው ሰነዶች ሁሉ ተነባቢ መሆን ይኖርባቸዋል።
-የጨረታ ማስከበሪያ በሲፒኦ CPO ወይም የባንክ ጋራንቲ፣ በጥሬ ገንዘብ የተከፈለበት
ደረሰኝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
-ጥቃቅንና አነስተኛ በራሳችሁ ምርት ብቻ ነው መወዳደር የምትችለት።
-ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከሚዘጋበት ቀንና ሰዓት ድረስ የጨረታ ሰነድ
መግዣ ለሎት የግዥ ዓይነት የተቀመጠውን የማይመለስ 300.00.ብር/ሦስት መቶ ብር ብቻ መስሪያ ቤታችን ለፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
በመክፈል ሰነዱን ከፋይናንስ ዳይሬክቶሬት አራተኛ ፎቅ መውስድ ይቻላል፡፡
-ፋይናንሻልና ቴክኒካል ሰነዶችን ኦርጅናል እና ኮፒ በተለያየ ኤንቨሎዎች ፖስታዎች
በማሸግ ኦርጅናል እና ኮፒ የሚል ምልከት ጽሑፍ በማድረግ በተለያየ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ማስገባት ይኖርባችኋል።
-የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ የባንክ ጋራንቲ ወይም ጥሬ ገንዘብ የተከፈለበት ደረሰኝ
ኮፒ እንዲሁም ለጥቃቅንና አነስተኛ ድርጅት ከተቋማቸው አካል የተሰጠ የዋስትና ደብዳቤ ኦርጅናል በታሸገ ፖስታ ውስጥ መካተት አለበት።
በኦርጅናል እና በቅጅው መካከል ያለመጣጣም ቢከሰት ኦርጅናሉ፤ የበላይነት ይኖረዋል።
-በመጫረቻ ሰነዱ የቀረበው ዋጋ ጨረታው ከተከፈተበት ዕለት ጀምሮ ከ60 ቀናት በላይ
የሚወስድ ከሆነ መስሪያ ቤቱ እንደ አስፈላጊነቱ ግምገማው እስኪጠናቀቅ ድረስ ተጫራቾች ያቀረቡትን የመጫረቻ ዋጋ እንዲያራዝም የመጠየቅ
መብት ያለው ሆኖ ለማራዘም ፈቃደኛ ያልሆነ ድርጅት ከጨረታው ይሰረዛል።
-ከተገለፀው ቀንና ሰዓት በኋላ የሚቀርብ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም፡
-ጨረታው በተጠቀሰው የመከፍቻ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ
የሚከፈት ይሆናል።
-ማንኛውም ተጫራች በሌላ ተጫራች ዋጋ ላይ ተመርኩዞ መጫረት አይችልም።
-ጨረታው በጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 አስር የሰራ ቀናት ክፍት ሆኖ ከቆየ
በኋላ በ11ኛው ቀን ከጧቱ 4:30 ሰዓት ተዘግቶ ከጧቱ 5፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ይከፈታል።
-የጨረታው መዝጊያ እና መክፈቻ ቀን በበዓል ወይም ቅዳሜ እና እሁድ ላይ ከዋለ በሚቀጥለው
የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።
-የተጫራቾች ተሟልቶ አለመገኘት የጨረታውን አከፋፈት ሥነ ሥርዓት እያስተጓጉለውም።
-ተጫራቾች የሚሰጡት ዋጋ ላይ ቫትን ያላካተተ ተጫራች የሰጠው ዋጋ ቫትን እንዳካተት
ተቀጥሮ ይወሰዳል።
-መስሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፈል የመሰረዝ መብት አለው።
ተጫራቾዎች የጨረታ ውጤት ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በ7 የቅሬታ መስሚያ ቀናት ቅሬታ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
እንዲሁም ከ7 የቅሬታው መስሚያ ቀናት በኋላ ባለው 5 የስራ ቀናት ውል መውሰድ ይችላሉ።
-ተጫራቾች ሰነድ ለመግዛት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000288861815
ላይ በማስገባት የባንክ ደረሰኝ ማምጣት አለባቸው በጥሬ ገንዘብ መክፈል አይቻልም
ማስታወሻ፦
1. ይህ የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ሰነዱ አንድ አካል ተደርጎ ይቆጠራል።
2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱ ላይ የሰፈሩትን ዝርዝር መረጃዎች በጨረታ መመሪያው ላይ
ሰንጠረዥ የተዘረዘሩትን ግዴታዎች በትኩረት ማንበብ ይኖርባቸዋል።
አድራሻ፦ 22 ለም ሆቴል ዝቅ ብሎ ኤልሳ ቆሎ አጠገብ
ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 01118120087 መደወል ያችላሉ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና
ቁጥጥር ባለሥልጣን ቁ.2