አዲስ ዘመን ረቡዕ ጥር 27 ቀን 2018 ዓ.ም
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 03 ደቡብ ኢትዮጵያ ክስስ ትም/ቢሮ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ትም/ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት
ቢሮው በዩኒሴፍ ፕሮግራም በጀት
በመጠቀም የተለያዩ የትምህርት ቁሳቁስ ግዥ ማለት፡-
1. Exercise Book ብዛት በቁጥር 37800
2. Squered Exercise
Book----------- ብዛት በቁጥር12600
3. Drawing Book ---------- ብዛት በደርዘን 526
4. Pen(Blue/Black)---------- ብዛት በፓኬት 526
5. Pencil -(H.B) ---------- ብዛት »252
6. Sharpener ------------------ ብዛት በቁጥር 12600
7. Eraser >>
1 ---------------------- ብዛት በቁጥር 12600
8. Ruler ---------ብዛት በቁጥር 12600
9. Reusable Cloths
(Teaching Aids)--------- ብዛት በቁጥር 75
10. Teachers Bag ---------------ብዛት
በቁጥር 15ዐ
11. Marker
Pen(Assorted Colors)------------- በፓኬት 30
12. Chock Box-------------------ብዛት ›› 30
13. Attendance
Regisor book ------- ብዛት በቁጥር 80
14. Lesson Plan
Notebook ----------- ብዛት በቁጥር 150
15. Code of Conduct
Booklet --------- ብዛት በቁጥር 45
16. Reusable
(Teaching Aids Kit) ----------- ብዛት በቁጥር 30
17. First Aid
pouch ------------ ብዛት በቁጥር 40
እነኝህን ዕቃዎችን ግዥ ለመፈጸም
በሥራ መስክ የተሰማሩ የንግድ ድርጅቶችን ለማወዳደር ይፈልጋል፡፡
በዚሁ መሠረት ጨረታው ላይ ለመሳተፍ
የሚችሉ ተጫራቾች
1. በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ስራ
ፍቃዳቸውንና የምዝገባ ሰርተፊኬታቸውን ያሳደሱ በግብር ከፋይነት ተመዝግቦ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለውና ተጨማሪ እሴት ታክስ
የተመዘገቡበትን የምዝገባ ወረቀት፣ የዘመኑን የግብር ግዴታውን የተወጣ እና በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገበበት ፣ መረጃ ፎቶ ኮፒ
አያይዞ ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
2. ተጫራቾች በትምህርት ቢሮ ቁጥር
8 በመቅረብ ለሥራው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ እያንዳንዱን ብር 300 /ሦስት መቶ ብር/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን
ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ፡፡
3. የፋይናንሻል ሰነዳቸውን አንድ
ኦርጅናል እና አንድ ኮፒ ሰነድ ለየብቻ አሽጎ በማቅረብ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በቢሮ ቁጥር 8 ለዚህ በተዘጋጀ ሣጥን
ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ
ዋስትና CPO ወይም የባንክ ጋራንቲ የሚገልጽ የተፋጠነ ትምህርት ቁሳቁስ ዕቃዎች የገንዘብ መጠን ብር 90,000.00 ዘጠና ሺህ
ብር ጨረታ ማስከበሪያ ማቅረብ አለባቸው፡፡
5. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ
ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 ተከታታይ ቀናት ቆይቶ በ6ኛው የሥራ ቀን ከቀኑ 6፡30 ሰዓት ታሽጎ 8፡30 ሰዓት 16ኛው ቀን የስራ
ቀን ካልሆነ ቀጣይ የስራ ቀን ላይ በተባለው ቦታና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል ፡፡
6. መ/ቤቱ በጨረታው ላይ የተሻለ
አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡፡
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር
0916863055 መጠየቅ ይችላሱ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ትም/ቢሮ /ጅንካ/