በኩር ሰኞ ሚያዚያ 19 ቀን 2018 ዓ.ም
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
የሁለት እጁ
እነሴ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ግዥ ንብ/አስ/ቡድን ለሁ/እ/እ ጤና ጽ/ቤት የቀራኒዩ ጤና አጠባበቅ ጣቢያ ላይ ለሚገነባው ቀሪ የእናቶች
ማረፊያ አገልግሎት የሚውል ግንባታ እና የወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት የስፖርት ትጥቅ፣ ለሁ/እ/ወ/ አ/ደ/ጥ/ጽ/ቤት አገልግሎት የሚውል
ሶላር በኢዩ ኘሮጀክት የበጀት ድጋፍ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡
1 በዘመኑ
የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
2 የግብር
ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ማቅረብ የሚችሉ፡፡
3 የግዥው
መጠን ብር 200,000 (ሁለት መቶ ሺህ ብር) እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ (ቫት) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን
የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
4 ተጫራቾች
በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትን እና የሚመለከታቸው ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው
ማቅረብ ግዴታ አለባቸው፡፡
5 የጨረታ
ሰነዱ ዝርዝር መግለጫ (ስፔስፊኬሽን) ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
6 ተጫራቾች
የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) ለሁሉም የግንባታ ጨረታዎች ከሁ/እ/እ/ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር
5 ከረዳት ገንዘብ ያዥ ማግኘት ይችላሉ፡፡
7 ተጫራቾች
የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድ) ለሚወዳደሩበት የሞሉትን ጥቅል ዋጋ ለቀራኒዩ ጤና ጣቢያ የእናቶች ማረፊያ ብር
200,000 (ሁለት መቶ ሽህ ብር) የወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት የስፖርት ትጥቅ ብር 30,000 (ሰላሣ ሽህ ብር) ለሁ/እ/እ/ወ/አ/ደ/ጥ/ጽ/ቤት
አገልግሎት የሚውል ሶላር ብር 5,000 (አምስት ሽህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ (ሲፒኦ) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ
የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡ በጥሬ ገንዘብ
የሚያስይዙ ከሆነ በሁ/እ እ/ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በገቢ ደረሰኝ ገቢ መደረግ እና ደረሰኙ ከጨረታ ሰነዱ ጋር መያያዝ አለበት፡፡
8 አሸናፊው
ተጫራች የውል ስምምነት እንዲፈፀም በተገለፀበት ጊዜ ውስጥ ከአሸነፈበት የቢሮ ግንባታ ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ የግዥ ውል ማስከበሪያ
ፕሮፎርማንስ ቦንድ በታወቀ ባንክ በተረጋገጠ ትዕዘዝ (ሲፒኦ) ወይም በጥሬ ገንዘብ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና
/unctional bank grante/ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡ ከአሸናፊው የሚቀርበው የውል ማስከበሪያ ዋስትና ጸንቶ መቆያ ጊዜ ውሉ
ከሚጠናቀቅበት የመጨረሻ ቀን በኋላ ቢያንስ ለተጨማሪ 30 ቀናት ጸንቶ መቆየት ይኖርበታል፡፡
9 አሸናፊ
ግንባታውን ያሸነፈበት ጠቅላላ ዋጋ 25 በመቶ ከማህንዲሱ ግምት ዝቅ ብሎ ከሞላ፡-
- Cost
breakdow እና projeketwork schedule እንዲሁም በሞላው ዝቅተኛ ዋጋ መስራት የሚችል መሆኑን የሚያረጋግጥ ደብዳቤ
/conformation letter/ አሸናፊነት ከተገለጸ በ5 የሥራ ቀናት ውስጥ ማቅረብ አለበት የተጋነነ ዝቅተኛ ሞልተው አሸናፊ
ሆነው የግንባታ ተቋራጭ ውል ይዘው ወደ ስራ ሲገቡ ቅድመ ክፍያ አይፈቀድላቸውም፡፡
- የውል ማስከበሪያ
የሞላውን ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ የነበረው ተሻሽሎ 25 በመቶ የውል ማስከበሪያ ዋስትና ማስያዝ ግዴታ ይሆናል፡፡
10 የግንባታ
የሂሳብ ስሌት በተመለከተ አርቴሜቲክ ቸክ በግዥ ፈጻሚ መ/ቤት ባለሙያ ከሚያስተካከለው ውጭ በተጫራቾች በሚቀርበው የመጫረቻ ሰነድ
ላይ በነጠላ እና በጠቅላላ ዋጋ ላይ ሥርዝ ድልዝ ካለ ተጫራቹ ከጨረታ ውጭ ይሆናል፡፡
11 ለግንባታ
ለፋይናስ ግምገማ ያለፉ ተጫራቾች ቢያንስ 3 እና በላይ ከሆኑ በጨረታው አከፋፈት ወቅት ከተነበበው አጠቃላይ ዋጋ ላይ ከሂሳብ ስሌት
አርቴሚቲክ ቸክ ከተሰራ በኋላ የተደረሰበት ልዩነት እስክ5 በመቶ ድረስ ከሆነ ተቀባይነት የሚኖረው ሲሆን ከዚህ የበለጠ ልዩነት
ካጋጠመ ከውድድር ውጭ ይሆናል፡፡ ተጫራቾች ከ3 በታች ከሆኑ በጨረታ አከፋፈት ወቅት ከተነበበው አጠቃላይ ዋጋ ላይ የሂሳብ ስሌት
አርቲሜቲክ ቸክ ከተሰራ በኋላ የተደረሰበት ልዩነት እስከ አንድ በመቶ ድረስ ብቻ ተቀባይ የሚኖረው ሲሆን ከዚህ በላይ ከሆነ ከውድድር
ውጭ ይሆናሉ፡፡
12 ማንኛውም
ተጫራች ሃሳቡን በአንድ ወይም እንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት ኦርጅናል ለብቻው ቅጅውን ለብቻ በጥንቃቄ
በታሸገ ፖስታ ሁለት እጅ እነሴ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ግዥ ቡድን ወይም ቢሮ ቁጥር 4 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በሥራ ሰዓት
ጨረታው በጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለግንባታ ሥራዎች ለ21 ተከታታይ ቀናት እስከ 22ኛው ቀን 3፡30 እና ለእቃ አቅርቦት ግዥዎች
15 ተከታታይ ቀናት እስከ 16ኛው ቀን 3፡30 ድረስ በማስገባት ተጫራቾች የጨረታ ማወዳደሪያ ሃሳባቸውን ዋና እና ቅጅ ወይም ኦርጅናል
እና ፎቶ ኮፒ ማስገባት ለመ/ቤቱ እና ለተጫራቾች ድህንነት እንጅ እንደ መወዳደሪያ መስፈርት አይሆንም፡፡
13 ጨረታው
ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 4 ለግንባታ ጨረታው ጋዜጣው በወጣ በ22 ተኛው ቀን እና ለእቃ
አቅርቦት 16ኛው ቀን 3፡30 ታሽጐ በ4፡00 ይከፈታል፡፡ የስራ ቀናት ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀናት ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች ወይም
ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተጠቀሰው የጨረታ መክፈቻ ሰዓት ባይገኙ መ/ቤቱ ጨታውን የመከፈት መብት አለው፡፡
14 መ/ቤቱ
የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
15 ተጫራቾች
የሚቀርቡት ዋጋ ማንኛውም አይነት ግብር የሸፈነ መሆን አለበት፡፡
16 ውድድሩ
በሎት ስለሆነ በአንድ ሎት የተጠቀሱትን ዝርዝር ሙሉ በሙሉ መሙላት አለባቸው፡፡
17ስለጨረታው
ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 4 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058 661 00 05 /058 661 19 35
በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
18 አሸናፊው
ውል ከተያዘበት ቀን ጀምሮ ግንባታውን ሰርቶ የሚያጠናቅቅበት ጊዜ ለቀራኒዬ ጤና ጣቢያ አንድ ብሎክ የእናቶች ማረፊያ 150 ተከታታይ
ቀናት ሰርቶ እንዲደስረክብ
- የወጣቶችና
ስፖርት ጽ/ቤት የስፖርት ትጥቅ በ15 ተከታታይ ቀናት
- ለሁ/እ/እ/ደ/ጥ/ጽ/ቤት
አገልግሎት የሚውል ሶላር ኢዩ ኘሮጀክት የበጀት ድጋፍ በ15 ተከታታይ ቀናት ገዝቶ ማስረከብ የሚችል፡፡
19 ለግንባታው
ስራ በጨረታው የሚሳተፍ ተጫራቾች ደረጃ 7 እና ከዚያ በላይ መሆን አለባቸው፡፡
20 ተጫራቾች
ለግንባታው የሚጠቀሟቸው የግንባታ ማቴሪያሎች በሙሉ በባለሙያ እየተረጋገጠ ሲያልፍ ለግንባታው ስራው ጥቅም ላይ የሚውሉ ይሆናል፡፡
21 የግንባታው
የሚቀርበው አሸዋ ጥራቱን የጠበቀ የወንዝ አሽዋ መሆን አለበት፡፡
- እቃ አቅርቦት
በሁለት እጅ እነሴ ወረዳ ውስጥ ባሉ ፑል ንብረት ክፍሎት ማቅረብ የሚችል፡፡
22 በተጨማሪ
በግዥ አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 1/2003 እና ተሻሽሎ በቀረበው በግዥ አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 1/2003 መሰረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
የሁለት እጅ እነሴ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት