አዲስ ዘመን ቅዳሜ ጥቅምት 15 ቀን 2018ዓ.ም
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር ወስማ 03/2025 እ.አ.አ
ሎት 1 በድጋሚ አጠቃላይ የማህበሩን መዋቅራዊ አደረጃጀት በሕጋዊ አማካሪ ድርጅት ለማስጠናት እና
ሎት-2 በቀድሞ አበላ አባያ እርሻ ልማት ቅጥር ግቢ ዉስጥ ያሉትን የተለያዩ አይነት
ከአገልግሎት ዉጭ የሆኑ ተሸከሪካሪ አካላት ብረታብረቶችን በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ በሽያጭ ለማስወገድ
ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ በጨረታ ለመወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቾች አሟልተው መቅረብ ያለባቸው መስፈርቶችና ግዴታዎች፡-
1. ተጫራቾቹ በሙያ/በንግድ ዘርፉ የታደሰ ንግድ ስራ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ም/ ምስክር ወረቀት፣
የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ምስክር ማቅረብ የሚችሉ፤ ወረቀት እና የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት
2. ተጫራቾች ለጨረታው የተዘጋጀውን አንዱን የጨረታ ሰነድ ብቻ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ
ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ባሉት 15ኛው የሥራ ቀን 9፤00 ሰዓት ድረስ ዘወትር በማህበሩ ሥራ ሰዓት በወላይታ ልማት ማህበር
ዋና ጽ/ቤት ግዥና ንብረት አስተዳደር ክፍል የማይመለስ ብር 400.00 /አራት መቶ ብር/ ብቻ በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡
3. ተጫራቾች ለተሸናፊዎች ከጨረታ ግምገማና አሸናፊው ውል ከገባ ከገቡ በኋላ የሚመለስ የጨረታ ዋስትና
3-1 ለሎት 1 ተወዳዳሪዎች የጠቅላላ ዋጋው 2/ሁለትፐረሰንት እና፤
3-2- ለሎት-2 ተወዳዳሪዎች ብር 20,000 (ሀያ ሺህ) በባንክ የተመሠከረለት በወላይታ ልማት ማህበር
ስም የተሠራውን ሲፒኦ ከጨረታ ማቅረቢያ ሰነድ ጋር አያይዘው በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
4- የውል ዋስትና ወይም ማስከበሪያ ለሎት-አንድ አሸናፊ የሆነ ተጫራች አሸናፊነቱ ከተገለፀበት ቀን አንስቶ
ባሉት 3 እስከ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በአሸነፉበት ጠቅላላ ዋጋ መጠን ተሰልቶ 10% (አሥር ፐርሰንት) ለሎት-ሁለት አሸናፊ
የሆነ ተጫራች ግን አሸናፊነቱ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ባሉት ከ3 እስከ አምስት ተከታታይ የስራ ቀናትና ሰዓት ውስጥ ለውል ዋስትና
ወይም ማስከበሪያ ብር 25000/ሃያ አምስት ሽህ የያዘ በሁኔታዎች ላይ ያልተመሠረተ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተመሠከረ ሲፒኦ ማስያዝ
አለባቸዉ፡፡ ለማስያዝ ፈቃደኛ ካልሆነ ካልሆነ ለጨረታ ዋስትና ያስያዘው ብርሙሉ በሙሉ ያለቅድመ ሁኔታ ለማህበሩ ውርስ ይደረጋል፡፡
5 የሎት አንድ እና የሎቲ ሁለት ተጫራቾች የጨረታ ፖስታ በጨረታ ሳጥን የሚገባዉ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት
ቀን ጀምሮ በተከታታይ በሚቆጠር በማህበሩ ስራ ቀንና ሰዓት ስሆን ነገር ግን ለሎቲ አንድ የሚወዳደሩ ተጫራቾች የቴክኒክና የፋይናንሻል
የመወዳደሪያ ሀሳባቸውን ዋጋውንና ፎቶኮፒዉን ለየብቻ ስምና አድራሻ በፖስታ ላይ በትክክል በመፃፍና ማህተም በማድረግ ለሎት ሁለት
የሚወዳደሩ ተወዳዳሪዎችም የዋጋ ማቅረቢያ ወይም የመወዳደሪያ ሀሳባቸውን ዋናውንና አንድ ፎቶ ኮፒ ለየብቻ በታሸገ ፖስታ ዉስጥ በማድረግ
የድርጅቱን ሕጋዊ ማህተምና ፊርማ በማድረግ በወላይታ ልማት ማህበር ግዥና ንብረት አስተዳደር ክፍል ውስጥ በተዘጋጀው ጨረታ ሳጥን
ውስጥ እስከ 15ኛዉ የስራ ቀን እስከ 9፡00/ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ ሁለቱም ማስገባት ይኖርባቸዋል፤ የሎት አንድ ተጫራቾች የጨረታ
ሳጥኑ በ15ኛዉ ቀን በ9፡30 ሰዓት ተዘግቶ/ታሸጎ ፈቃደኛ የሆኑ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ተወካዮችና ታዛቢዎች በተገኙበት ከቀኑ በ9፡45
ሰዓት በይፋ ይከፈታል፡፡ 15ኛው ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም ሕጋዊ በበዓል ቀናት ከዋለ በሚቀጥለው ሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓትና ቦታ
ይከፈታል፡፡ የሎት ሁለት ተጫራቾች ጨረታ ሳጥን ግን በ16ኛው ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ቦታና ሁኔታ ይከፈታል 16ኛው ቀን ቅዳሜና
እሁድ ወይም በሕጋዊ በዓላት ቀናት ከዋለ በሚቀጥለው ስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓትና ቦታ ይከፈታል፡፡
6- የሎት ሁለት አሸናፊ ተጫራች ያሸነፈባቸውን ዕቃዎች ሙሉ በሙሉ በራሱ ወጪና ማጓጓዣ ያነሳል፤
7- በጨረታ ሠነድ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለው ወይም ግልጽ ሆኖ ካልታየ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
8- አንድ ተጫራች በሌላ ተጫራች ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ እና አሸናፍነቱ ከተገለፀ በኋላ ከ7-10
ቀናት በላይ ከቆየ ወይም ካልቀረበ የጨረታ ዋስትናዉን ያስቀጣል ወይም ያስወርሳል።
9- ለሎት ሁለት የሚወዳደሩ ተጫራቾች የሚወገዱ ብረታብረቶችን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን በኋላ ከ5ኛው
ቀን እስከ 10ኛዉ ቀን ድረስ በተከታታይ በሚቆጠር በማህበሩ ስራ ሰአትና ቀን ብረታብረቶቹ ባሉበት ቦታ ድረስ በራሱ በራሳቸው ወጪ
ሄደው መጎበኘት ይችላሉ፤ ሕጋዊ ያልሆነ ተጫራች ግለሰብ ለማስጎበኘት አንገደድም፤ ለጉብኝት የሚመጣ ተጫራች ሕጋዊ የሆነ የታደሰ
መታወቂያ ካርድ ፎቶኮፒ ከዋናው ጋር ይዞ መቅረብ አለበት ፤
ማሳሰቢያ፡ ልማት ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ በህግ
የተጠበቀ ነው፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር 0461801191 መጠቀም ይችላሉ፡፡
ወላይታ ልማት ማህበር