አዲስ ዘመን ማክሰኞ ጥቅምት 19 ቀን 2017 ዓ.ም
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 9/2017
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 የሚገኘው የደጃዝማች ኡመር ሰመተር አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት 2017
ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ሎት 1. የደንብ ልብስ እና የደንብ ልብስ የስፌት ዋጋ
ሎት 2 አላቂ የቢሮ እቃዎች
ሎት.3 አላቂ የትምህርት እቃዎች እና የላብራቶሪ እቃዎች
ሎት 4. ሌሎች አላቂ እቃዎችና አቅርቦቶች
ሎት 5 ቋሚ እቃዎች፣ፈርኒቸር እና የጥገና እቃዎች ግዥ
ሎት 6 የህትመት ስራዎች
ሎት 7 አላቂ የህክምና እቃዎች እና መጽሀፍት
በጨረታዉ መሳተፍ የምትፈልጉ ህጋዊ ተጫራች ድርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርባችኋል፡፡
1. የዘመኑን ግብር የከፈሉበት ክሊራንስ ማቅረብ አለበት፣
2. የ2017 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃድ መሆኑን የሚገልጽ አግባብነት ያለው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
3. ተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
4. ማንኛውም ተወዳዳሪ በፌዴራል መንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ድረ ገጽ አቅራቢነት ዝርዝር
/ supplier list የተመዘገቡ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
5. በጨረታ መሳተፍ የሚችሉ መሆኑን የሚገልጽ የጨረታ ተሳትፎ ከገቢዎችና ጉምሩክ ጽ/ቤት ቀኑ ያላለፈበት
ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
6. በጥቃቅንና አነስተኛ ተደራጅታችሁ የዋስትና ደብዳቤ ለምታመጡ ድርጅቶች የምትወዳደሩበትን እቃ የራሳቸሁ
ምርት /አምራች/ መሆናቸሁን የሚገልጽና በአመረታችሁት እቃ ላይ የምትወዳደሩ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
7. ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት የተዘጋጀውን የጨረታ
ሰነድ ከደጃዝማች ኡመር ሰመተር አጠቃላይ 2ኛ/ደረጃ ት/ቤት ሂሳብ ክፍል የማይመለስ ብር 200.00/ ሁለት መቶ ብር/ በመግዛት
መውሰድ ይችላሉ፡፡
8. የጨረታ መዝጊያ ቀን ማስታወቂያው ከመጣበት 11 ኛው ቀን ላይ ከጠዋቱ 3፡00 ታሽጎ 3:30 ሰዓት
ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በት/ቤቱ ፋይናንስ ክፍል የሚከፈት ይሆናል:: የጨረታ መዝጊያ እና መክፈቻ የስራ ቀን
ካልሆነ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
9. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በጨረታ ሰነድ ላይ በሚገኘው ዋጋ ማቅረቢያ ዋጋቸውን ሲሞሉ ቫትን ጨምሮ
በመሙላት በታሸገ ፖስታ ቴክኒካ ዋና እና ኮፒውን እንዲሁም ፋይናንሻሉን ዋና እና ኮፒውን በመለየት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን
ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ የስራ ቀናት እስከ 11:00 ሰዓት ድረስ ብቻ ደጃዝማች ኡመር ሰመተር አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት/ፋይናንስ
ክፍል ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
10.ማንኛውም ተጫራች መጫረት የሚችለው በሚመለከታቸው የንግድ ስራ ፈቃድ /ስራ ዘርፍ/ ብቻ ነው፡፡
11.ከጥቃቅንና አነስተኛ ተደራጅታችሁ የዋስትና ደብዳቤ ለምታመጡ ድርጅቶች የምትወዳደሩበትን እቃ የራሳችሁ
ምርት /አምራች መሆናችሁን የሚገልጽና በአመረታችሁት እቃ ላይ የምትወዳደሩ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
12.ት/ቤቱ ከአሸናፊው ድርጅቶች ያሸነፋባቸውን እቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት ት/ቤቱ ድረስ ማድረስ አለባቸው::
በተጨማሪም ት/ቤቱ ከገዙት እቃዎች ላይ እንደአስፈላጊነቱ 20% የመጨመር ወይም ቀንሶ የመግዛት መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው:: በተጨማሪም
ተጫራቾች ያሸነፉትን ጠቅላላ ዋጋ 10% የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸኋል::
13.ሁሉም የሚወዳደርባቸውን እቃዎች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ሳምፕል ማቅረብ አለባቸው ሳምፕል ያላቀረቡ
ተጫራቾች ከጨረታው ውድቅ ይደረጋል፡፡
14.ት/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊልም የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
15.ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ሎቶች የተጠቀሰዉን ብር ከታወቀ በባንክ በደጃዝማች ኡመር ሰመተር አጠቃላይ
2ኛ ደረጃ ት/ቤት ስም CPO በማሰራት ከዋናው የጨረታ ሰነድ ጋር ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
ሎት
|
ሎት1
|
ሎት2
|
ሎት 3
|
ሎት 4
|
ሎት 5
|
ሎት 6
|
ሎት 7
|
ብር
|
7,000.00
|
6,000.00
|
4,000.00
|
10,000.00
|
10,000.00
|
600.00
|
2,000.00
|
ማሳሰቢያ
- የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቼክ ማስያዝ ከውድድር ዉጪ የሚደረግ መሆኑን እናሳስባለን፡፡
- የግዥ መመሪያዉን አንድ ላይ የሚሞሉ ክፍሎችን ሞልተዉ ማህተም ተደርጎ ተያይዞ መመለስ አለበት፡፡
- የእቃ ሳምፕል የምንቀበለው ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 11፡00 ድረስ ነው
አድራሻ፡- አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አጣና ተራ ወረዳ 10 ጀርባ ወይም ሪንግ ሮድ ሆስፒታል ፊት ለፊት
ነው፡፡
የደጅ አዝማች ዑመር ሰመተር አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት